Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹ንባብ ለሕይወት››

‹‹ንባብ ለሕይወት››

ቀን:

‹‹ንባብ ለሕይወት›› በሚል ከሐምሌ 14 እስከ 17 ቀን 2008 ዓ.ም. በኤግዚቢሽን ማዕከል በተካሄደው የመጻሕፍት ዐውደ ርዕይ ላይ አዳም ረታ የወርቅ ብዕር  ተሸልሟል፡፡ አዳም ጭጋግና ጠል፣ ማህሌት ግራጫ ቃጭሎች፣ እቴሜቴ ሎሚ ሽታ፣ ሕማማትና በገና፣ አለንጋና ምስር፣ ከሰማይ የወረደ ፍርፍር፣ ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ በተሰኙ የአጫጭር ልቦለድ ስብስቦች መጻሕፍቱ የሚታወቅ ሲሆን፣ አምና መረቅ ዘንድሮ ደግሞ የስንብት ቀለማት የተሰኙ መጻፍትን አሳትሟል፡፡ የዐውደ ርዕዩ አዘጋጆች በየዓመቱ በሥነ ጽሑፍ ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ደራሲያንን የሚሸልሙ ሲሆን፣ አምና አምባሳደር ዘውዴ ረታ ሽልማቱን ማግኘታቸው ይታወሳል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...