Saturday, April 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ጆሮ ያለው ይስማ!››

‹‹ጆሮ ያለው ይስማ!››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በሰብሳቢነት በሚመሩት የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ሦስተኛ መደበኛ ጉባኤ ወቅት የተናገሩት ኃይለ ቃል፡፡ በኢትዮጵያ እያከተመላቸው ከሚገኙ ብሔራዊ ፓርኮች መካከል የአዋሽ፣ የነጭ ሳር እንዲሁም የባቢሌ ብሔራዊ ፓርኮች ህልውና ወደ መጥፋቱ መቃረቡን በማስመልከት የክልል አመራሮች የታሪክ ተጠያቂዎችም ጭምር እንደሚሆኑ በማስጠንቀቅ ባደረጉት ንግግር ጆሮ ያላቸው እንዲሰሙ፣ ሕዝቡም የምክር ቤቱም አባላት ጫና እንዲያሳድሩባቸው አስረግጠው አሳስበዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...