Thursday, November 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹በማንነታችሁ በመኩራት፣ ልዩነትን ሳይሆን አንድነትን ለማጠናከር እንዲሁም ለተሻለ ዕድገትና ብልፅግና መሥራት ይኖርባችኋል፡፡››

የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ፣ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪን ሰኔ 25 ቀን 2008 ዓ.ም. በሰጣቸው ጊዜ የተናገሩት፡፡ ዩኒቨርሲቲው ክብሩን የሰጣቸው ለአገራቸው ዕድገትና ለሰላም መስፈን ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ከግምት በማስገባት እንደሆነ በዕለቱ ተወስቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ካጋሜ ዩኒቨርሲቲው በዕለቱ ላስመረቃቸው ተማሪዎች ባስተላለፉት መልዕክትም ዲግሪ መያዝ ብቻ በቂ ባለመሆኑ አፍሪካን ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት እንዲረባረቡ አሳስበዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...