Monday, March 20, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትየእግር ኳስ ፌዴሬሽን ምርጫ እንደገና ተራዘመ

የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ምርጫ እንደገና ተራዘመ

ቀን:

ጥር 5 ቀን 2010 ዓ.ም. በአፋር ሰመራ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈጻሚና የፕሬዚዳንት ምርጫ በድጋሚ ለአንድ ወር ተራዘመ፡፡

ምርጫው የተራዘመው ፊፋ በምርጫው ሒደት ላይ እየተነሱ ያሉ ቅሬታዎች ሳይፈቱና መግባባት ላይ ሳይደረስ ምርጫው እንዳይካሄድ ትዕዛዝ በማስተላለፉ መሆኑ ታውቋል፡፡

ካሁን ቀደም በአውሮፓውያን የገና በዓልና በምርጫው ላይ የሚሳተፉ ዕጩዎች ተሳትፎ ላይ በተነሳ ቅሬታ ምክንያት ምርጫው ስለተራዘመ ሳይካሄድ መቅረቱ ይታወሳል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ዜጎች የተፈተኑበት የኑሮ ውድነት

በኢትዮጵያ በየጊዜው እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ውድነት የበርካታ ዜጎችን አቅም...

በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎች ዘላቂነት እንዲኖራቸው ተጠየቀ

በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎች ዘላቂነት እንዲኖራቸውና በተቀናጀ መልኩ...

ወደ ኋላ የቀረው የሠራተኞች ደኅንነት አጠባበቅ

በአበበ ፍቅር ለሠራተኞች የሚሰጠው የደኅንነት ትኩረት አናሳ በመሆኑ በርካታ ዜጎች...