Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ረቂቅ አዋጅ በ67 ተቃውሞና በ30 ድምፀ ተአቅቦ ፀደቀ

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ረቂቅ አዋጅ በ67 ተቃውሞና በ30 ድምፀ ተአቅቦ ፀደቀ

ቀን:

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 15 ቀን 2010 ዓ.ም. ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፣ በኢሕአዴግ የሥልጣን ዘመን ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በከፍተኛ ተቃውሞና ድምፀ ተአቅቦ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ፡፡

አዋጁ በ67 ተቃውሞና በ30 ድምፀ ተአቅቦ ፀድቋል፡፡ ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘ ጊዜ ጀምሮ በነበሩት አምስት የምርጫ ጊዜያት በተመረጡ የፓርላማ አባላት ታይቶ የማይታወቅ የተቃውሞና የድምፀ ተአቅቦ ቁጥር ነው፡፡

በዋናነት ተቃውሞ ሊያስነሳ የቻለው በአዋጁ የታክሲ መንጃ ፈቃድ ለማውጣት የአሥረኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መውሰድ በአስገዳጅነት የተደነገገ መሆኑ ሲሆን፣ ይህ ከአገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የማይጣጣም ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ተቃውሟቸውን አሰምተዋል፡፡ አሁን በታክሲ ሥራ ላይ ተሰማርተው ያሉ ወጣቶችን የሚያፈናቅል ነው ሲሉም በርካታ አባላት ሥጋታቸውን ገልጸዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው]

ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና...

የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ

አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ...

የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው?

ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ...

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ?

በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...