Saturday, September 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናኢራፓ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር ራሱን አገለለ

ኢራፓ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር ራሱን አገለለ

ቀን:

አገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለአንድ ዓመት ያህል ከኢሕአዴግ ጋር እያደረጉት ካለው ድርድር የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ) ራሱን እንዳገለለ አስታወቀ፡፡ ኢራፓ ይህንን ያስታወቀው ዛሬ ጥር 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ፓርቲዎቹ በፀረ ሽብር ሕጉ ላይ ለመወያየት በተሰበሰቡበት ወቅት ነው፡፡

‹‹እስካሁን ባደረግነው አጠቃላይ የድርድር ሒደት የምናቀርበው ሐሳብ ተቀባይነት እያገኘ ባለመምጣቱ ኢራፓ እየተካሄደ ካለው የአገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር ራሱን አግልሏል፤›› ያሉት የፓርቲው ተወካይ፣ ከዛሬ በኋላ በድርድሩ ላይ አንገኝም በማለት ከመሰብሰቢያ አዳራሹ ወጥተዋል፡፡

ኢራፓ ዛሬ ለአምስተኛ ጊዜ ውይይት እየተደረገበት ያለውን የፀረ ሽብር ሕግ ሙሉ በሙሉ እንዲቀር አቋሙ እንደሆነ ገልጾ ነው ከድርድሩ ራሱን ያገለለው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...