Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናሊቢያ የሚገኙ ዜጎች ሊመለሱ ነው

ሊቢያ የሚገኙ ዜጎች ሊመለሱ ነው

ቀን:

ሊቢያ ውስጥ ከሚገኙ ዜጎች በመጀመርያው ዙር 21 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ምሽት ከትሪፖሊ ሊመለሱ ነው፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቀው፣ ተመላሾቹ ዛሬ ጥር 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ምሽት ላይ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ይደርሳሉ፡፡

በቀጣዩ ዙር 45 ዜጎች ከትሪፖሊና ከቤንጋዚ የጉዞ ሰነድ ተሰጥቶአቸው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ዝግጅት መጠናቀቁን ጽሕፈት ቤቱ ገልጾ፣ ዜጎችን ከሊቢያ ለመመለስ የተጀመረው ጥረት ከዓለም የስደተኞች ድርጅት ጋር መንግሥት ባደረገው ቅንጅት መሆኑን አስታውቋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...