የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፈቂ ማሃማት፣ 30ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ከመከፈቱ በፊት በተካሄደው የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ የተናገሩት፡፡ ‹‹ዘላቂ የፀረ ሙስና ዘመቻ ለአፍሪካ ሥር ነቀል ለውጥ›› በሚል መሪ ቃል የተካሄደው የዘንድሮው የመሪዎች ጉባዔ ትኩረት አፍሪካ ከተጋረጠባት የሙስና አደጋ ለመታደግ ያነጣጠረ ነበር፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፈቂ ማሃማት፣ 30ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ከመከፈቱ በፊት በተካሄደው የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ የተናገሩት፡፡ ‹‹ዘላቂ የፀረ ሙስና ዘመቻ ለአፍሪካ ሥር ነቀል ለውጥ›› በሚል መሪ ቃል የተካሄደው የዘንድሮው የመሪዎች ጉባዔ ትኩረት አፍሪካ ከተጋረጠባት የሙስና አደጋ ለመታደግ ያነጣጠረ ነበር፡፡