Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹አፍሪካ በየዓመቱ በሙስና የምታጣው ከ50 ቢሊዮን ዶላር በላይ ልማቱ ላይ ቢውል የሌሎች...

‹‹አፍሪካ በየዓመቱ በሙስና የምታጣው ከ50 ቢሊዮን ዶላር በላይ ልማቱ ላይ ቢውል የሌሎች ድጋፍ ላያስፈልገን ይችላል፡፡››

ቀን:

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፈቂ ማሃማት፣ 30ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ከመከፈቱ በፊት በተካሄደው የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ የተናገሩት፡፡ ‹‹ዘላቂ የፀረ ሙስና ዘመቻ ለአፍሪካ ሥር ነቀል ለውጥ›› በሚል መሪ ቃል የተካሄደው የዘንድሮው የመሪዎች ጉባዔ ትኩረት አፍሪካ ከተጋረጠባት የሙስና አደጋ ለመታደግ ያነጣጠረ ነበር፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...