Thursday, September 21, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅምግብ አስተዋዋቂው የ18 ወር ሕፃን

ምግብ አስተዋዋቂው የ18 ወር ሕፃን

ቀን:

የኦቲዝም ተጠቂ የሆነው የ18 ወር ዕድሜ ያለው ሕፃን ምግብ የሚያመርተው የገርበር ኩባንያ አዲስ ፊት ሆኖ እንዲያስተዋውቅ ተመረጠ፡፡

ሕፃኑ ሉቃስ ዋርን ከ140 ሺሕ ሕፃናት መካከል የተመረጠው የኦቲዝም እክል ተጠቂዎች በማኅበረሰቡ ዘንድ የሚኖራቸውን ተቀባይነት እንደሚጨምር ታምኗል፡፡ 50 የሉቃስ ቤተሰቦች 50,000 ዶላር የሚከፈላቸው ሲሆን፣ ፎቶውም በገርበር ማኅበራዊ ሚዲያ ገጽና በተለያዩ የድርጅቱ ማስታወቂያዎች ላይ ይሠራጫል፡፡ ‹‹በዚህ ዓመት የሉቃስ ደስተኛ ፊትና አስደናቂ ፈገግታ ልጃችን አሸንፏል፤›› ያለው የገርበር ዋና ሥራ አስፈጻሚና ፕሬዚዳንት ቢል ፐርቲካ ነው፡፡ የሉቃስ መመረጥም ሁሉም ልጆች የገርበር ልጆች መሆናቸውን ማሳያ ነው ማለቱን የዘገበው ያሆ ኒውስ ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...