Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትየሕዳሴ ግድብ 4ኛ ዓመት የብስክሌት ዋንጫ ባለድል

የሕዳሴ ግድብ 4ኛ ዓመት የብስክሌት ዋንጫ ባለድል

ቀን:

የአዲስ አበባ ብስክሌት ፌዴሬሽን፣ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ አራተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ለሁለት ወራት ያካሄደው የብስክሌት ውድድር ሚያዝያ 27 ቀን 2007 ዓ.ም. ተጠናቋል፡፡ በአምስት ክለቦች መካከል ከየካቲት 29 ቀን እስከ ሚያዝያ 27 ቀን ድረስ በሁለቱ ጾታዎች በተከናወኑት ልዩ ልዩ ውድድሮች ተሳታፊ የነበሩት እህል ንግድ፣ ሜታ ቢራ፣ ኤሌክትሪክ፣ ጋራድ እና የኢትዮጵያ ወጣቶች አካዴሚ ቡድኖች ናቸው፡፡ በታዳጊ እና በአዋቂ ማውንቴን ጋራድ እና ኤሌክትሪክ፣ በሴቶች ማውንቴን የኢትዮጵያ ወጣቶች አካዴሚ ቡድኖች ሲያሸነፉ፣ በኮርስ ብስክሌት የሜታ ቢራ ቡድን ድል ተቀዳጅቷል፡፡ በሁሉም ምድቦች ላሸነፉና ደረጃ ውስጥ ለገቡ ተወዳዳሪዎች እንደየደረጃቸው ከ3,000 ብር እስከ 1,000 ብር ሽልማት መሰጠቱን ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡ በፎቶግራፉ ላይ የሚታየው የኮርስ ብስክሌት ምድብ አሸናፊው ሜታ ቢራ ቡድን ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...