Monday, December 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየጤናው ዐውደ ርዕይ

የጤናው ዐውደ ርዕይ

ቀን:

ቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚሌኒየም አዳራሽ አራተኛው የጤና ኤግዚቢሽን ኮንግረስ ተካሂዶ ነበር፡፡ ሆስፒታሎች፣ የሕክምና መሣሪያ አስመጪዎችና የሚመለከታቸው ሌሎችም ተሳታፊ ነበሩ፡፡ የጤና አገልገሎት አሰጣጥ ላይ በሚያተኩረው ኤግዚቢሽን 52 የሚሆኑ የተለያዩ ጤና ማኅበራት፣ በጤናው ዘርፍ ያሉ አምራች ድርጅቶችና አገልገሎት ሰጪዎች ተሳትፈዋል፡፡ በፕሮግራሙ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለማስፋፋት፣ ደረጃውን የጠበቀ የመድኃኒትና የሕክምና መሣሪያ አቅርቦት የራሱ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...