Tuesday, December 5, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊዋርካ ውኃ ፕሮጀክት በዶርዜ

ዋርካ ውኃ ፕሮጀክት በዶርዜ

ቀን:

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በአርባ ምንጭ የዶርዜ ማኅበረሰብ አባላት የጣሊያን መንግሥት ለዋርካ ፕሮጀክት ባደረገው የገንዘብ ድጋፍ የንፁህ ውኃ ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ ዋርካ የውኃ ማማ ፕሮጀክት ተራራማና መደበኛ የቧንቧ መስመሮች ሊዘረጉ በማይችሉባቸው ሥፍራዎች አዋጭ የንፁህ ውኃ አቅርቦትን የሚያመቻች ነው፡፡ በመሆኑም በክልሉ የሚገኙት የዶርዜ ማኅበረሰብ አባላት ከፕሮጀክቱ ተቋድሰዋል፡፡ ግንቦት 19 ቀን 2007 ዓ.ም. የዋርካ ውኃ ማማ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ጁሴፔ ሚስትሪታ እንዲሁም በጣሊያን የትብብር ቢሮ የሰብአዊ ድጋፍ ፕሮግራም አስተባባሪ አሊሳንድራ ቴስቶኒ በተገኙበት ተመርቋል፡፡ የጣሊያን ኤምባሲ በላከው መግለጫ እንደተመለከተው፣ የተሠራው የዋርካ ውኃ ፕሮጀክት ለዶርዜ መንደር ነዋሪዎች የተሰጠ ሲሆን፣ እነሱው የሚያስተዳድሩትም ይሆናል፡፡ ፎቶግራፎቹ አምባሳደሩ ባህላዊ ልብስ ሲበረከትላቸውና የውኃ ማማውን ያሳያሉ፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...