Tuesday, October 3, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዝርዝር የአፈጻጸም መመርያ በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተባለ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዝርዝር የአፈጻጸም መመርያ በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተባለ

ቀን:

የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ዛሬ የካቲት 10 ቀን 2010 ዓ.ም. በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ለስድስት ወራት የሚቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈጸሚያ ዝርዝር መመሪያ በቅርቡ ይፋ ይደረጋል አሉ፡፡

አዋጁ የወጣው በአገሪቱ እየታዩ ያሉ የፀጥታ ችግሮችንና የሰው ሕይወት መጥፋትን በመደበኛው የፀጥታ ማስከበር ሥራ ማስቆም ስላልተቻለ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡

ሚኒስትሩ አዋጁን የሚያስፈጽም በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራ ኮማንድ ፖስት እንደተቋቋመ ገልጸው፣ የፌዴራል ፖሊስን ጨምሮ የተለያዩ የፀጥታ አካላት በአባልነት የታቀፉበት እንደሆነም አስታውቀዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...