Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹በአየር ንብረት መዛባት ሳቢያ ዓለማችን ትልቋ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ሆናለች፡፡››

 የሮም ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ‹‹ፖፕ››  ፍራንሲስ በቅርቡ ከቫቲካን አፈትልኮ ወጣ በተባለ ሰነድ ውስጥ ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ ፖፕ ፍራንሲስ ይህ ሰነድ አፈትልኮ ከወጣ በኋላ እሳቸው የሚመሯት ቫቲካን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያወጣችው ዳጎስ ያለ ሰነድ የዓለም መነጋገሪያ እየሆነ ሲሆን፣ በሰነዱም ላይ ሰጡት በተባለው ማብራሪያ ምክንያት በዓለም ዙሪያ ትኩረት ማግኘታቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል፡፡ ፖፕ ፍራንሲስ ለዓለም መሪዎች ባቀረቡት ምልጃ፣ ‹‹የዓለምንና የድሆችን ለቅሶ ማዳመጥ አለባችሁ፤›› ብለዋል፡፡ የፖፕ ፍራንሲስ ማሳሰቢያ ከተሰማ ወዲህ፣ በጉዳዩ ላይ መጣጥፎቻቸውን በታዋቂ ሚዲያዎች ላይ ያቀረቡ ጸሐፍት የበለፀጉ አገሮች መሪዎች የእሳቸውን ያህል ትኩረት የላቸውም ብለዋል፡፡ በምሥሉ ላይ የሚታዩት የካቶሊክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ናቸው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...