በመልካም አስተሳሰብ የተሞላ አስተዋይ ሰው ከመናገሩ በፊት ያስባል፤ መቼ መናገርና መቼ ዝም ማለት እንዳለበትም ያውቃል፡፡ ሲናገር ‹‹በመጀመርያ ብዙ ከማውራት ይልቅ ብዙ ማዳመጥን እመርጣለሁ፡፡ መናገር ባስፈለገኝ ጊዜ ቃላቴ በከናፍርቴ በኩል ከመውጣታቸው በፊት ረጋ ብዬ እመዝናቸዋለሁ›› በማለት ተናግሯል፡፡
- ዳንኤል ዓለሙ ‹‹ራስን የመለወጥ ምሥጢር›› (2005)
በመልካም አስተሳሰብ የተሞላ አስተዋይ ሰው ከመናገሩ በፊት ያስባል፤ መቼ መናገርና መቼ ዝም ማለት እንዳለበትም ያውቃል፡፡ ሲናገር ‹‹በመጀመርያ ብዙ ከማውራት ይልቅ ብዙ ማዳመጥን እመርጣለሁ፡፡ መናገር ባስፈለገኝ ጊዜ ቃላቴ በከናፍርቴ በኩል ከመውጣታቸው በፊት ረጋ ብዬ እመዝናቸዋለሁ›› በማለት ተናግሯል፡፡