Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየጋምቤላ ከተማ የባጃጅ ሾፌሮች አገልግሎት አቆሙ

የጋምቤላ ከተማ የባጃጅ ሾፌሮች አገልግሎት አቆሙ

ቀን:

በጋምቤላ ከተማ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ባጃጆች ዛሬ የካቲት 21 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠዋት ጀምሮ አገልግሎት ማቆማቸውን የሪፖርተር ምንጮች ከስፍራው አስታውቀዋል፡፡ በዚህም ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በትራንስፖርት እጦት እንደተቸገሩ ተናግረዋል፡፡

የባጃጅ ሾፌሮቹ ሥራ ያቆሙት አላግባብ ከፍተኛ ግብር እንድንከፍል ተጥሎብናል በማለት ሲሆን፣ የከተማው አስተዳደር ከሾፌሮቹ ጋር ውይይት ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ምንጮች ከስፍራው ገልጸዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...