Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹የጦር ኃይላችንን ወደ ጦር ሜዳ መላክ አያስፈልገንም፤ ኢትዮጵያውያን ብርቱና ጽኑ ተዋጊዎች ናቸውና፡፡››

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ሐምሌ 20 ቀን 2007 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ብሔራዊ ቤተመንግሥት ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተናገሩት፡፡

ለሁለት ቀናት ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ ጎራ ያሉት ፕሬዚዳንት ኦባማ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋራ ካደረጉት የሁለትዮሽ ውይይት በኋላ ሽብርተኝነትን በመከላከልና በሶማሊያ የአልሸባብን እንቅስቃሴ ለመግታት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እየወሰደው ያለውንና የአልሸባብን ሁለት ዋና ጠንካራ ይዞታቸውን ማስለቀቁን ያደነቁ ሲሆን፣ ‹‹አልሸባብን ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም አብረን የምንሠራቸው ቀሪ የቤት ሥራዎች አሉን፤ በቀጣናው ያለንን የማማከር ሥራችን ብቻ ይቀጥላል፤›› ሲሉም ፕሬዚዳንቱ አስረግጠው ተናግረዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...