Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹ፊቼ ጫምባላ›› በደቡብ አፍሪካ

‹‹ፊቼ ጫምባላ›› በደቡብ አፍሪካ

ቀን:

በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ የሲዳማ ብሔር ተወላጆች የብሔሩ የዘመን መለወጫ በዓል ‹‹ፊቼ ጫምባላላ››ን እሑድ ሐምሌ 19 ቀን 2007 ዓ.ም. በጆሐንስበርግ ከተማ አክብረዋል፡፡ ኑሮዋቸውን በደቡብ አፍሪካ ያደረጉ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት በዓሉ የተከበረው ስለሲዳማ ባህልና የፊቼ ጫምባላላ አከባበር የሚያወሱ ጥናታዊ ጽሑፎችን በማቅረብና በልዩ ልዩ ባህላዊ ጭፈራዎች ነው፡፡ ፊቼ ጫምባላላ በብሔር ደረጃ በሐዋሳ ከተማ ጉዱማሌ ባህላዊ አደባባይ ሐምሌ 8 ቀን 2007 ዓ.ም. መከበሩ ይታወሳል፡፡ ፎቶግራዎቹ የሌምቦ ጭፈራን ያሳያሉ፡፡ (በዮሐንስ አልታሞ ጆሐንስበርግ ደቡብ አፍሪካ)

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...