Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ለተሳትፏችሁ ወሰኑ ሰማይ ነው››

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ የኦሮሚያ ክልል ዳያስፖራ ሳምንት መከበር አስመልክቶ ሐምሌ 27 ቀን  2007 ዓ.ም. በአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ የተናገሩት፡፡

‹‹የዳያስፖራ የነቃ ተሳትፎ ለሕዳሴያችን›› በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ባለው የኦሮሚያ ዳያስፖራዎች ሳምንት፣ ዳያስፖራዎች ዕውቀታቸውንና ገንዘባቸውን ልምዳቸውንም በመጠቀም በኢንቨስትመንት ዘርፍ በመሰማራት የበኩላቸውን ሚና ከመጫወት ባለፈ፣ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትም ሆነ በሌሎች ዘርፎች ያላቸውን ዕውቀትና ክህሎት ለትውልድ ማካፈል እንደሚጠበቅባቸው ያመለከቱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለዚህም ዳያስፖራው በአገሩ ልማት የመሳተፍ ሒደትም እስከ ሰማይ ጥግ ድረስ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ሐምሌ 26 ቀን የተጀመረው የኦሮሚያ ዳያስፖራዎች ሳምንት ነሐሴ 4 ቀን ከተጠናቀቀ በኋላ፣ በብሔራዊ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ቀን ከነሐሴ 6 ቀን እስክ ነሐሴ 10 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ ‹‹ሁሉም ለሕዳሴ›› በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...