Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ጦርነቱን የማታስቆሙት ለምንድን ነው?››

‹‹ጦርነቱን የማታስቆሙት ለምንድን ነው?››

ቀን:

የስምንት ዓመቷ ሶርያዊት ስደተኛ ባና አላቤድ፣ ምነው ዓለሙ ሶርያን ችላ አለን ስትል እምባ እየተናነቃት ለሲኤንኤን የዜና ወኪል የተናገረችው፡፡ ሕፃናትን ጨምሮ በመቶ ሺዎች በተገደሉባት አገሯ ለስድስት ዓመታት የዘለቀው እልቂት መቆም አለበት ስትልም ተማፅናለች፡፡ ‹‹ጦርነቱን እንዲያስቆሙት እፈልጋለሁ፣ ብሎም የአገሬ የሶርያ ልጆች ጨዋታ እንዲጫወቱ፣ ትምህርት ቤት እንዲሄዱና በሰላም እንዲኖሩም እፈልጋለሁ፤›› ያለችውም በሲቃ ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...