Monday, May 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹በአዲስ አበባ ከአንድ እስከ አምስት ኮከብ ደረጃ የተሰጣቸው ሆቴሎች 38 ናቸው››

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከዓለም ቱሪዝም ድርጅት ጋር በመተባበር ለባለኮከብ ሆቴሎች የተሰጠውን ደረጃ ለማስታወቅ ከተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተወሰደ፡፡ ለደረጃ ይመጥናሉ ተብለው ከቀረቡ 123 ሆቴሎች ውስጥ ሦስቱ አምስት ኮከብ፣ 11 አራት ኮከብ፣ 13 ሦስት ኮከብ፣ 10 ሁለት ኮከብ፣ እንዲሁም አንድ ባለ አንድ ኮከብ ደረጃ ማግኘታቸው ተገልጿል፡፡ 31 ሆቴሎች የአደጋ ጊዜ መውጫን በተመለከተ ሰነድ ባለማቅረብ፣ አምስቱ ከመፀዳጃ ጋር በተያያዘ ተገቢውን ሰነድ ባለማቅረብ፣ 21 ያህሉ ደግሞ ሁለቱንም ሰነዶች ባለማቅረባቸው ደረጃ ማግኘት አልቻሉም፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሩ አቶ አሚን አብዱልቃድር ለጊዜው ደረጃ የተሰጣቸው ሆቴሎችን ስም ባይገልጹም፣ በቅርቡ ግን ይፋ ይደረጋል ብለዋል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ቅሬታ ያላቸው ተሰምተው ሥራዎች መጠናቀቅ ስላለባቸው ነው ብለዋል፡፡ በምሥሉ ላይ የሚታዩት ሚኒስትሩ ናቸው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...