Thursday, November 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊውዳሴ ዲያግኖስቲክ ከ500 በላይ ለሚሆኑ ሕሙማን ነፃ ምርመራ ሊሰጥ ነው

ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ከ500 በላይ ለሚሆኑ ሕሙማን ነፃ ምርመራ ሊሰጥ ነው

ቀን:

ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ከጳጉሜን 1 እስከ 6 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ ከ500 በላይ ለሚሆኑ ሕሙማን ነፃ የምርመራ አገልግሎት ለመስጠት ማቀዱን አስታውቋል፡፡

ማዕከሉ ምርመራውን ሊሰጥ ያሰበው ከመንግሥት ሆስፒታሎች ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ለሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት የሐኪም ትዕዛዝ ለተጻፈላቸውና አገልግሎቱ የሚጠይቀውን ገንዘብ ለመክፈል አቅም ለሌላቸው ነው፡፡

ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ከፍተኛ ራዲዮሎጂካል የሕክምና ምርመራ አገልግሎት በመስጠት ግንባር ቀደም የሆነ ተቋም ነው፡፡ ማዕከሉ በተለይም የሲቲ ስካን፣ የኤም አር አይ፣ የአልትራሳውንድ እንዲሁም የዲጂታል ኤክስሬይ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡  

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...