Thursday, November 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹አሜሪካና ሌሎች የጥላቻ ኃይሎች በያዙት የጥላቻ መንገድና በአሻጥር ከቀጠሉ ሰሜን ኮሪያ በማንኛውም ጊዜ በኑክሌር ኃይል ለመጋፈጥ ዝግጁ ናት፡፡››

የሰሜን ኮሪያ የአቶሚክ ኤጀንሲ ዳይሬክተር መናገራቸውን የዘገበው የአገሪቱ የዜና አገልግሎት ነው፡፡ ሰሜን ኮሪያ ማክሰኞ ዕለት ባወጣችው መግለጫ የኑክሌር ኃይሏን በማዘመንና ጥራቱንና መጠኑን በመጨመር፣ ከአሜሪካም ሆነ ከአጋሮቿ የሚሰነዘርባትን ማንኛውም ጥቃት ለመከላከል እንደምትጠቀምበት አስተውቃለች፡፡ በዚህም መሠረት ሁሉንም የኑክሌር ጣቢያዎቿን ዝግጁ በማድረግ ሥራ ማስጀመሯም ተገልጿል፡፡ በጉዳዩ ላይ አስተያየት የሰጡ የፖለቲካ ተንታኞች የተገለለችውና ድህነት የሚጫጫናት ሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ፕሮግራሟን ዓለም አቀፍ ጫና መፍጠሪያ እያደረገች ነው ይላሉ፡፡ የኑክሌር አረሮቿም የአሜሪካ ግዛቶችን ሊመቱ ይችላሉ በማለት ሥጋታቸውን ይገልጻሉ፡፡ ይህ የሰሜን ኮሪያ መግለጫ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ በምሥሉ ላይ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ወጣቱ ኪም ጆንግ ኡን በወታደራዊ ሹማምንቶች ተከበው ይታያሉ፡፡   

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...