Tuesday, November 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ‹‹ቅድሚያ ለሴቶች›› የጎዳና ሩጫ በአዲስ አበባ

‹‹ቅድሚያ ለሴቶች›› የጎዳና ሩጫ በአዲስ አበባ

ቀን:

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ያዘጋጀው 15ኛው ‹‹ቅድሚያ ለሴቶች›› የ5 ኪሎ ሜትር የሴቶች የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር መሰንበቻውን በአዲስ አበባ ተካሂዷል። ‹‹ከጥቃት ነፃ ሕይወት መብቴ ነው›› በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ውድድር 12 ሺህ ሴቶች ተሳትፈውበታል፡፡ውድድሩ ፀሐይ ገመቹደባሽ ኪላልና የኔነሽ ጥላሁን ከአንድ እስከ ሦስት ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል፡፡ እንደየደረጃቸው 15 ሺሕ እስከ 7500 ብር ተሸልመዋል፡፡ ውድድሩ በየዓመቱ ሲካሄድ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ስኬት ለማክበርና እውቅና ለመስጠት እንዲሁም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ማርች ኤይትን (የካቲት 29) ታሳቢ በማድረግ ነው። ፎቶዎቹ የውድድሩን ገጽታ በከፊል ያስቃኛሉ፡፡

ፎቶ ሚካኤል ተወልደ

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ ሲኒመር ትሬዲንግ...

የባህር በር በቀጣናዊ ተዛምዶ ውስጥ

በበቀለ ሹሜ መግቢያ በ2010 ዓ.ም. መጋቢት ማለቂያን ይዞ ዓብይ አህመድ በጠቅላይ...

ሥጋት ያስቀራል ተብሎ የሚታሰበው የጫኝና አውራጅ መመርያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መልኩ በመደራጀት ማኅበረሰቡ ላይ እንግልትና...

ማወቅ ወይስ አለማወቅ – ድፍረት ወይስ ፍርኃት?

በአሰፋ አደፍርስ ወገኖቼ ፈርተንም ደፍረንም የትም አንደርስምና ለአገራችን ሰላምና ክብር...