Wednesday, March 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ‹‹ቅድሚያ ለሴቶች›› የጎዳና ሩጫ በአዲስ አበባ

‹‹ቅድሚያ ለሴቶች›› የጎዳና ሩጫ በአዲስ አበባ

ቀን:

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ያዘጋጀው 15ኛው ‹‹ቅድሚያ ለሴቶች›› የ5 ኪሎ ሜትር የሴቶች የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር መሰንበቻውን በአዲስ አበባ ተካሂዷል። ‹‹ከጥቃት ነፃ ሕይወት መብቴ ነው›› በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ውድድር 12 ሺህ ሴቶች ተሳትፈውበታል፡፡ውድድሩ ፀሐይ ገመቹደባሽ ኪላልና የኔነሽ ጥላሁን ከአንድ እስከ ሦስት ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል፡፡ እንደየደረጃቸው 15 ሺሕ እስከ 7500 ብር ተሸልመዋል፡፡ ውድድሩ በየዓመቱ ሲካሄድ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ስኬት ለማክበርና እውቅና ለመስጠት እንዲሁም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ማርች ኤይትን (የካቲት 29) ታሳቢ በማድረግ ነው። ፎቶዎቹ የውድድሩን ገጽታ በከፊል ያስቃኛሉ፡፡

ፎቶ ሚካኤል ተወልደ

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...

አወዛጋቢነቱ የቀጠለው የአዲስ አበባ የጤፍ ገበያ

ሰሞኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጤፍ የተከሰተውን የዋጋ ንረት...