Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የተጨዋቾቹን ወርሐዊ ክፍያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የተጨዋቾቹን ወርሐዊ ክፍያ ይፋ አደረገ

ቀን:

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ የክለብ ተጨዋቹን የዝውውር ሕግ ካረቀቀ በኋላ በዘንድሮም የውድድር ጊዜ ውል የያዙና ከአንድ ክለብ ወደ ሌላ ክለብ የተዘዋወሩ ተጨዋቾችን ደሞዝ ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህም መሠረት ከ700 ወርሐዊ የደሞዝ እርከን እስከ 66 ሺሕ ብር ክፍያ ተቀምጠዋል፡፡

ተ.ቁ.

ተጨዋች

ክለብ

ወርሐዊ ክፍያ

1

አሥራት መገርሳ

ዳሽን ቢራ

66,666.00

2

ተመስገን ተክሌ

አዋሳ ከነማ

65,000.00

3

በኃይሉ አሰፋ

ቅዱስ ጊዮርጊስ

63,333.33

4

ደጉ ደበበ

ቅዱስ ጊዮርጊስ

63,333.33

5

ተስፋዬ አለባቸው

ቅዱስ ጊዮርጊስ

63,333.33

6

ምንያህል ተሾመ

ቅዱስ ጊዮርጊስ

63,33.33

7

ስዩም ተስፋዬ

ደደቢት

63,080.00

8

ዳዊት ፈቃዱ

ደደቢት

63,080.00

9

ሳምሶን ጥላሁን

ደደቢት

63,080.00

10

ቶክ ጀምስ

ንግድ ባንክ

60.897.47

 

ከዚህ በላይ የተዘረዘሩት አሥር ተጨዋቾች በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከፍተኛ ተከፋዮች ሲሆኑ 35 በመቶ ከደሞዛቸው ላይ ለመንግሥት ተቆራጭ ያደርጋሉ፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...