Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትቢጂአይ ኢትዮጵያ የፕሪሚየር ሊጉን መጠሪያ ለመውሰድ እየተደራደረ ነው

ቢጂአይ ኢትዮጵያ የፕሪሚየር ሊጉን መጠሪያ ለመውሰድ እየተደራደረ ነው

ቀን:

–    የመጀመሪያው መግባቢያ ሰነድ ዛሬ ይፈረማል

በቢራ ጠመቃ ኢንዱስትሪ ተሳታፊ የሆነው ቢጂአይ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በስሙ መጠራት ይችል ዘንድ፣ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር መስከረም 19 ቀን 2008 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል የመጀመሪያውን የመግባቢያ ሰነድ ይፈራረማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ከተመሠረተ ሁለት አሥርታትን ለመድፈን ከጫፍ የደረሰው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እንደተቀሩት አገሮች ውድድሩን ከመዝናኛነት አልፎ አማራጭ የገቢ ምንጭ ለማድረግ ሳይችል ቆይቷል፡፡ ይሁንና ቅርበት ያላቸው የፌዴሬሽን ምንጮች በተለይ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የአገሪቱን እግር ኳስ በበላይነት የሚቆጣጠረው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ የፕሪሚየር ሊጉን ስያሜ መሸጥ በሚያስችለው ሁኔታ ላይ ከጂአይ ኢትዮጵያ ጋር በሚስጥር ሲደራደር ቆይቶ፣ የመጀመሪያውን የመግባቢያ ሰነድ ለመፈራረም መቃረቡ እየተነገረ ይገኛል፡፡   

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው]

ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና...

የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ

አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ...

የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው?

ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ...

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ?

በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...