Thursday, June 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ሰንደቅ ዓላማችን የሰው ዘር መገኛ፣ ራሱን ያላስደፈረ ሕዝብ መለያ የብዝኃነት መገለጫ ዓርማ ነው፡፡››

ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፣ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ቀን ለስምንተኛ ጊዜ በመላ አገሪቱ በተከበረበት ጥቅምት 8 ቀን 2008 ዓ.ም.፣ በአዲስ አበባ ስታዲየም ተገኝተው ካደረጉት ዲስኩር የተወሰደ፡፡ ‹‹በሕዝባዊ ተሳትፎ ሰንደቅ ዓላማዋን ከፍ ከፍ ለማድረግ እየተጋች ያለች አገር ኢትዮጵያ›› በሚል መሪ ቃል በዓሉ ሲከበር የአባት አርበኞች የመከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት የሰልፍ ትርዒት ሲያሳዩ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ቤትም ‹‹ምዕራፍ ብዙኃን›› የተሰኘ ሙዚቃዊ ድራማ አቅርቧል፡፡ ረዥሙ ሰንደቅ ዓላማ እንደሆነ የተነገረለት ባለ 450 ሜትር ርዝመትና ሁለት ሜትር ከ10 ሣንቲም ቁመት ሰንደቅ ዓላማም በስታዲየሙ የመሮጫ መም ዙሪያ ተዘርግቶ ታይቷል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው አሠራር ወጣ ያለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት በይፋ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው የማገበያየት ተግባሩ ወጣ ያለና በኢትዮጵያ...

የባንክ ማቋቋሚያ መሥፈርት እንደሚጠነክር ሚኒስትሩ ተናገሩ

 ባንኮች ስለውህደት እንዲያስቡም መክረዋል በኢትዮጵያ ውስጥ ባንክ ለማቋቋም የሚያስፈልገው መሥፈርት...