Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትአቶ ጁነዲን ባሻ በምርጫው ሳይሳካላቸው ቀረ

አቶ ጁነዲን ባሻ በምርጫው ሳይሳካላቸው ቀረ

ቀን:

የመካከለኛውና ምሥራቅ አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ሊካሄድ አንድ ቀን ቀደም ብሎ በተከናወነው የውድድሩ ጠቅላላ ጉባዔ በኢንተርኮንቲኔንታል  ሆቴል በተደረገው ስብሰባ፣ ለዞኑ ፕሬዚዳንት ተወዳድረው የነበሩት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ጁነዲን ባሻ ሳይሳካላቸው መቅረቱ ታውቋል፡፡ ኢትዮጵያ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዝርዝር ውስጥ እንኳ እንዳልተካተተች ተሰምቷል፡፡

በስብሰባው የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሴፕ ብላተርን ተክተው ለፕሬዚዳንትነት የሚወዳደሩት የዮርዳኖሱ ልዑል ዓሊና የፈረንሣዩ ዤሮም ሻምፓኝ ለ12 አባል አገሮች ፕሬዚዳንቶች ስለወቅታዊው የፊፋ ጉዳይ ገለጻ አድርገዋል ተብሏል፡፡ የፊፋ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በሴካፋ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ መገኘት ያልተጠበቀ እንደነበርም ተገልጿል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው]

ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና...

የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ

አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ...

የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው?

ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ...

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ?

በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...