Monday, December 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹በምንም መልኩ ሕዝብ ያላመነበትንና ያልተቀበለውን ጉዳይ ለመተግበር አይሞከርም››

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ድሪባ ኩማ፣ አዲስ አበባን በዙሪያዋ ካሉ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ጋር በጋራ ማስተር ፕላን ለማስተሳሰር የተዘጋጀውን ዕቅድ በመቃወም በተለያዩ ስፍራዎች የተፈጠረውን ሁኔታ አስመልክቶ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የተናገሩት፡፡ አዲስ አበባን በዙሪያዋ ካሉ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞች ጋር ለማስተሳሰር ዕቅዱ የተወጠነው በ2006 ዓ.ም. ሲሆን፣ በወቅቱ ተቃውሞ አስከትሎ ነበር፡፡ ዳግም አገርሽቶ ከኅዳር 10 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ የኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተቃውሞ እየተናጡ ነው፡፡ በተቃውሞ ሠልፉም በሰዎች ሕይወት፣ አካልና ንብረት ላይ ጉዳት እንዲደርስ ምክንያት ሆኗል፡፡ የማስተር ፕላኑን ጠቀሜታ በግልጽ ለማስረዳት ውስንነት እንደነበረ ያመለከቱት የክልሉ ፕሬዚደንት አቶ ሙክታር ከድር፣ በማስተር ፕላኑ ላይ ከሕዝብ ጋር መግባባት ካልደረሰ በቀር እንደማይተገበር ቃል ገብተዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...