Tuesday, November 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ለራሴና ለፊፋ ስል እፋለማለሁ››

የፊፋ ፕሬዚዳንት ሴፕ ብላተር፣ የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (ፊፋ) የሥነ ምግባር ኮሚቴ፣ እሳቸው ከአውሮፓ እግር ኳስ ማኅበር ፕሬዚዳንት ሚሼል ፕላቲኒ ጋር የፊፋን የሥነ ምግባር መርሆች በመቃረን በ‹‹አግባብ ያልሆነ ክፍያ›› ጥፋተኛ ናችሁ በማለት ለስምንት ዓመት መታገዳቸውን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የተናገሩት፡፡ ሁለቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ከዚህ ቀደም ከፊፋ ካዝና ወጥቶ ለሚሼል ፕላቲኒ እ.ኤ.አ. በ2011 በተከፈለ ሁለት ሚሊዮን ዶላር ጉዳይ ተከሰው ለሦስት ወራት ታግደው ነበር፡፡ ከካዝና የወጣው ገንዘብ ፕላቲኒ ለብላተር በአማካሪነት ላገለገሉበት የተከፈለ ነው ሲሉ ተወንጃዮቹ አስተባብለዋል፡፡   

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ ሲኒመር ትሬዲንግ...

የባህር በር በቀጣናዊ ተዛምዶ ውስጥ

በበቀለ ሹሜ መግቢያ በ2010 ዓ.ም. መጋቢት ማለቂያን ይዞ ዓብይ አህመድ በጠቅላይ...

ሥጋት ያስቀራል ተብሎ የሚታሰበው የጫኝና አውራጅ መመርያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መልኩ በመደራጀት ማኅበረሰቡ ላይ እንግልትና...

ማወቅ ወይስ አለማወቅ – ድፍረት ወይስ ፍርኃት?

በአሰፋ አደፍርስ ወገኖቼ ፈርተንም ደፍረንም የትም አንደርስምና ለአገራችን ሰላምና ክብር...