- Advertisement - - Advertisement - ዝንቅባህላዊ ጭፈራ በቤተ መንግሥት ባህላዊ ጭፈራ በቤተ መንግሥት በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: April 29, 2018 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail ማክሰኞ ሚያዝያ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በይፋ የክብር አሸኛኘት መደረጉ ይታወሳል፡፡ የአሸኛኘት ሥነ ሥርዓቱ ከመደረጉ በፊት በባህላዊ ተወዛዋዦች አማካይነት ጭፈራ ሲከናወን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ፣ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በሥፍራው ይታዩ ነበር፡፡ Previous articleየብር ምንዛሪ መውደቅ ያስከተለው የዋጋ ዕድገትና የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው የገባበት ፈተናNext articleየስንዴ እጥረቱ የፈጠረው የገበያ አለመረጋጋት - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ [ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - October 4, 2023 ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና... የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ ዮናስ አማረ - October 4, 2023 አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ... የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው? ሔለን ተስፋዬ - October 4, 2023 ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ... የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ? ዳዊት ታዬ - October 4, 2023 በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...