- Advertisement - - Advertisement - ዝንቅእንዲህም ተብሏል እንዲህም ተብሏል በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: May 6, 2018 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail በአቅማዳ ጆሮ የገባ አዝመራ አይበረክትም፡፡ ወሬኛ የሰፋው ወንፊት ባቄላ ያፈሳል፡፡ በበላህ ገብር በሰማህ መስክር፡፡ ገንፎ እፍፍ ቢሉህ ሊውጡህ ነው፡፡ ጨረቃ ጥሶ የሚመጣ ዝናም፣ ቆብ ቀዶ የሚመጣ ሰይጣን መመለሻ የለውም፡፡ ሞት ወይስ ሕይወት ይሻልሃል ቢሉት እስቲ ላስብበት አለ፡፡ Previous articleዐዞ እና መንጋጋውNext articleአንበሳን ማን ይቀድማል? - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ [ክቡር ሚኒስትሩ ለሁለት ቀናት የተካሄደውን የፓርቲያቸውን የሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ አጠናቀው ወደ ቢሯቸው ሲመለሱ ቢሯቸው ውስጥ አማካሪያቸው አንድ ጽሑፍ በተመስጦ እያነበበ አገኙት] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - September 20, 2023 ምንድነው እንደዚህ መስጦ የያዘህ ጉዳይ? መጡ እንዴ ክቡር ሚኒስትር፣ የፓርቲው... የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል? ዮናስ አማረ - September 20, 2023 ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ... መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ ዳዊት ታዬ - September 20, 2023 ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ... አምናና ዘንድሮ! በጋዜጣዉ ሪፓርተር - September 20, 2023 እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...