Monday, March 20, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹መክተፏ - የሕይወት ታሪክ››

‹‹መክተፏ – የሕይወት ታሪክ››

ቀን:

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዴሚ ሥር የሚገኘው የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል፣ በሠዓሊ ታምራት ሥልጣን የተዘጋጀ ‹‹መክተፏየሕይወት ታሪክ››  የተሰኘ የሥዕል ዐውደ ርዕይ ቅዳሜ ግንቦት 11 ቀን 2010 .ም. 900 ሰዓት ይከፍታል፡፡

 ማዕከሉ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ ዐውደ ርዕዩ ኢትዮጵያዊ መክተፊያ ቅርፅ ያላቸውና የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ እንደ ኅብረተሰብ እንዲቀጥል እናቶች ያላቸውን አበርክቶት በአዲስ ዕይታ አቅርቧል፡፡ በመክፈቻው ዕለት በነጋሪት ባንድ ሙዚቃዊ ክዋኔ ጥበብ፣ በፈንድቃ የዳንስ ቡድን የዳንስ ትዕይንት ይቀርባልም ብሏል፡፡

 ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ አካባቢ 500 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዴሚ፣ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል የሚቀርበው ዐውደ ርዕይ ሁለት ወራት ለሁሉም ኅብረተሰብ ለዕይታ ክፍት ይሆናል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ዜጎች የተፈተኑበት የኑሮ ውድነት

በኢትዮጵያ በየጊዜው እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ውድነት የበርካታ ዜጎችን አቅም...

በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎች ዘላቂነት እንዲኖራቸው ተጠየቀ

በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎች ዘላቂነት እንዲኖራቸውና በተቀናጀ መልኩ...

ወደ ኋላ የቀረው የሠራተኞች ደኅንነት አጠባበቅ

በአበበ ፍቅር ለሠራተኞች የሚሰጠው የደኅንነት ትኩረት አናሳ በመሆኑ በርካታ ዜጎች...