Saturday, April 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየዳንጎቴ ሲሚንቶ ማኔጀር ተገደሉ

የዳንጎቴ ሲሚንቶ ማኔጀር ተገደሉ

ቀን:

የዳንጎቴ ሲሚንቶ የኢትዮጵያ ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዲፕ ካማራ ረቡዕ ግንቦት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. አሥር ሰዓት ላይ ከጸሐፊያቸውና ከሾፌራቸው ጋር  ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ 85 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምዕራብ ሸዋ ዞን አዳበርጋ ወረዳ፣ ልዩ ስሙ ረጂ በተባለ አካባቢ በሚገኘው የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ አካባቢ መገደላቸው ተሰማ፡፡

2008 እና 2009 .. በኦሮሚያ ክልል ተቀጣጥሎ በነበረው ሕዝባዊ አመፅ ሳቢያ ንብረቶቻቸው ከተጎዱባቸው ፋብሪካዎች መካከል ዳንጎቴ አንዱ ነው፡፡

ግድያውን የፈጸሙ አካላት ማንነታቸው ያልታወቀ ሲሆን፣  በቁጥጥር ሥር መዋላቸውም አልተረጋገጠም፡፡

የዳጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ባለቤት አሊኮ ዳንጎቴ ሐሙስ ግንቦት 9 ቀን 2010 ዓ.ም. ኢትዮጵያ ይገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጮት አስታውቀዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...