Wednesday, March 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየእነ አቶ መላኩ ፈንታና የእነ አቶ ዓለማየሁ ጉጆ ክስ እንዲቋረጥ ለፍርድ ቤት...

የእነ አቶ መላኩ ፈንታና የእነ አቶ ዓለማየሁ ጉጆ ክስ እንዲቋረጥ ለፍርድ ቤት ጥያቄ ቀረበ

ቀን:

የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት፣ በሙስና ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩት የእነ አቶ መላኩ ፈንታና የእነ አቶ ዓለማየሁ ጉጆ መዝገብ ተከሳሾች ክስ እንዲቋረጥ ለፍርድ ቤት አቀረበ፡፡ የቀድሞ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትላቸው አቶ ገብረ ዋህድ ወልደ ጊዮርጊስ ከነባለቤታቸው፣ ከነጋዴዎች የአቶ ከተማ ከበደ፣ የእነ ነጋ ገብረ እግዚአብሔር፣ የአቶ ጌቱ ገለቴና ሌሎችም ክስ እንዲቋረጥ ለፍርድ ቤት ጥያቄ ቀርቧል፡፡

በ2009 ዓ.ም. መጨረሻ የታሰሩት የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለማየሁ ጉጆና ሌሎችም ተከሳሾች ክስም እንዲቋረጥ ለፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ የታሰሩት የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ዛይድ ወልደ ገብርኤልና ሌሎችም ተከሳሾች ክስ እንዲቋረጥ ለፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...

አወዛጋቢነቱ የቀጠለው የአዲስ አበባ የጤፍ ገበያ

ሰሞኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጤፍ የተከሰተውን የዋጋ ንረት...