Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልየጣይቱ መሰናዶ

የጣይቱ መሰናዶ

ቀን:

ጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል በሰሜን አሜሪካ ከሚያከናውናቸው ጥባበዊና ባህላዊ ተግባራት ባሻገር፣ በአዲስ አበባ የማዕከሉን ዓይነት መሰናዶ ለማቅረብ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየተንቀሳቀሱ ባሉ በጎ ፈቃደኞች ኪናዊና ባህላዊ መድረኮች ሲዘጋጁ ቆይተዋል፡፡ ይህንኑ እንቅስቃሴ የሚያስቀጥል መሰናዶ ግንቦት 22 ቀን 2010 ዓ.ም. ከ11 ሰዓት ጀምሮ በአክሱም ሆቴል ልዩ የኪነ ጥበብ መድረክ መዘጋጀቱን የአዲስ አበባው አስተባባሪ ገልጿል፡፡ እንደ አስተባባሪው ይታገሱ ጌትነት ጦማር በዝግጅቱ ግጥም፣ ወግ፣ ግለ ወግ፣ የሐሳብ ቅብብሎሽና ሌሎች ዝግጅቶች በከያንያን ይቀርባሉ፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው]

ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና...

የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ

አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ...

የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው?

ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ...

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ?

በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...