Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልዐውደ ርዕይና ውይይት

ዐውደ ርዕይና ውይይት

ቀን:

‹‹ዓለም በጌታቸው ዐይን›› በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የፎቶግራፍ ዐውደ ርዕይ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አርት ጋለሪ ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ.ም. ተከፍቷል፡፡ ለአንድ ሳምንት የሚቆየው ዐውደ ርዕይ አስመልክቶ ግንቦት 19 ቀን በ8 ሰዓት በጋለሪው ‹‹ጉዞ ታሪክ ምስል›› በሚል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነጥበብ ታሪክ ምሁራን በሚያቀርቡት ዳሰሳ ላይ ውይይት ይደረጋል፡፡ በዐውደ ርዕዩ መዝጊያም (ግንቦት 25) ‹‹ጉዞ ምስል ሙዚቃ›› እና ‹‹ፎቶ እንደ ጥበብ›› የሚል የውይይት መርሐ ግብር መዘጋጀቱን ኢጋ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን አስታውቋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...