Monday, May 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬከናፍር

ፍሬከናፍር

ቀን:

‹‹ማንም ከትግሉ አይወጣም! ከዚያች ከመንግሥት ፔሮል ላይ ሊወጣ ግን ይችላል፡፡ ይህ ማለት ግን ከትግሉ ይወጣል ማለት አይደለም፡፡ ትግሉ እስከ መጨረሻ ይቀጥላል!!››

ነባር የኢሕአዴግ ታጋይ ኅላዌ ዮሴፍ፣ 27ኛው የግንቦት 20 በዓል በመቐለ ከተማ በመድረክ ውይይት ግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ.ም. ሲከበር የተናገሩት፡፡ በመድረኩ የትጥቅ ትግል መነሻ፣ የግንቦት 20 ፍሬዎች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በተካሄደበት ወቅት አቶ ኅላዌ፣ በኢትዮጵያ አዲስ ሥርዓት መገንባት መቻሉን ጠቅሰው፣ በሒደት ሥርዓቱን የሚፃረሩ አካሄዶች በኢሕአዴግ ውስጥ መታየታቸውንም ሳይገልጹ አላለፉም።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...