Wednesday, March 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅላይበቁ ለደቦው

ላይበቁ ለደቦው

ቀን:

ፎቅ በፎቅ ደረቡ

መርቸዲዝ ተንጋለሉ

በቄሳሩ መዲና ናጠጡ ሸለሉ

ሰርቀው እንዳልከበሩ

ገርፈው እንዳልበሉ

አሰቃይተው ያመለጡ ሁሉ

ተደባለቁን በየሠርጉ

በየስደት ቤቱ

ለሙሾው በየቀብሩ

አልቅሰው ሊያላቅሱን

አብረውን ሊጨፍሩ

ተፅዕኖ ሆነና ያለፈን መወደስ

ወኔ ጠፋና ከህሊና ለመዋቀስ

ንፅህና ደብቦ፣ እውነት እንዳይካስ

መርሳት ልማድ ሆኖ አይከፉት – ክፋት ሲደርስ

እንዳልጋጡን ሁሉ አብረውን ሲበሉ

የተበሉትም ብር ብለው ጨፈሩ

  • ሰሎሞን ዴሬሳ ‹‹ዘበት እልፊቱ ወለሎታት››
spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...

አወዛጋቢነቱ የቀጠለው የአዲስ አበባ የጤፍ ገበያ

ሰሞኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጤፍ የተከሰተውን የዋጋ ንረት...