Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ከአልጄሪያ ጋር ረቡዕ የሚጫወቱት ሉሲዎቹ

ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ከአልጄሪያ ጋር ረቡዕ የሚጫወቱት ሉሲዎቹ

ቀን:

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በመጪው ዓመት ኅዳር ወር በጋና በሚካሄደው 11ኛው የአፍሪካ የሴቶች እግር ኳስ ዋንጫ ለማለፍ፣  የመጨረሻውን ማጣሪያ ግንቦት 29 ቀን 2010 .ም. በአልጄሪያ ያካሂዳል፡፡  ‹‹ሉሲ›› በሚል ቅፅል ስም የሚታወቀው ብሔራዊ ቡድኑ የመጀመሪያውን ማጣሪያ ከሊቢያ አቻው ጋር ባደረገው ግጥሚያ በደርሶ መልስ 15 0 ውጤት ማሸነፉ ይታወሳል። በአሠልጣኝ ሰላም ዘርዓይ የሚሠለጥኑት ሉሲዎቹ የመልሱን ጨዋታ ሰኔ 3 ቀን በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚያደርጉ ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ገልጿል፡፡ ሉሲዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ ተደጋጋሚ ተሳትፏቸው ትልቁ ውጤታቸው ግማሽ ፍታሜ ደርሰው አራተኛ የወጡበት ነው፡፡ የጋናው የአፍሪካ ዋንጫ ከኅዳር 8 ቀን 2011 .ም. ጀምሮ ለሁለት ሳምንት  እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...