«አንድብልህገበሬነበሩ፡፡ብዙገበሬዎችከሚያደርጉትሁሉየተለየፈጠራናችሎታምነበራቸው፡፡ለምሳሌብዙገበሬዎች፣በአህዮቻቸውከአውድማእህልጭነውወደቤትሲወስዱአህዮቹከብዷቸውከነጭነቱመሬትሲተኙበዱላይደበድቧቸዋል፤እኚህገበሬግንአይደበድቡም፡፡ገናማለዳከቤታቸውሲወጡለአህያውማባቢያየሚሆንካሮትበኪሳቸውይዘውይሄዳሉ፡፡የጫኑትአህያመሬትሲተኛረጅምእንጨትከጋማውጋርያስሩናከእንጨቱጫፍካሮቷንጨምረውያስራሉ፡፡በዚህጊዜአህያውካሮቷንሲያይለመብላትይነሳል፤ወደካሮቷምይገሰግሳል፣ካሮቷምትሄዳለች፡፡እርሱምይሄዳል፡፡በዚህሁኔታበቀላሉቤትይደርሳል፡፡አሁንምገበሬውካሮቷንአንሥተውበኪሳቸውያደርጋሉ፤አይሰጡትም፡፡ለምን᐀ ሌላጊዜያታልሉበታልና፡፡»
- ደመወዝአበበ ‹‹የሰባኪውምሳሌ›› (1994)