Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የኦሮሞ ሕዝብ በታሪኩም ሆነ በባህሉ ሌላውን ሕዝብ የሚቀበል፣ የሚያከብርና የሚያስተናግድ እንጂ ሌላውን...

‹‹የኦሮሞ ሕዝብ በታሪኩም ሆነ በባህሉ ሌላውን ሕዝብ የሚቀበል፣ የሚያከብርና የሚያስተናግድ እንጂ ሌላውን ሕዝብ ነጥሎ የሚጎዳ አይደለም፡፡››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የጥፋት ኃይሎች አገሪቱን ከመጉዳታቸው በፊት መንግሥት የማያዳግም ሕጋዊ ዕርምጃ እንደሚወስድ የካቲት 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ለመንግሥት መገናኛ ብዙኃን በገለፁበት አጋጣሚ የተናገሩት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሰንበቻውን በምዕራብ አርሲና በተወሰኑ የሐረር አካባቢዎች እየተፈጠሩ ያሉ ሁከቶች በሒደት  መልካቸውን መቀየራቸውን አስታውቀዋል። አያይዘውም በአሁኑ ወቅት ግን ሕዝቡም ጉዳዩን በሚገባ እየተገነዘበ በመሆኑና እነዚህ የጥፋት ኃይሎች ሥርዓቱን የማፈራረስ፣ በነውጥና በሁከት መንግሥትን የመቀየር ተልዕኮ ያላቸው ቡድኖች እንደሆኑ ተረድቷልም ብለዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው]

ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና...

የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ

አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ...

የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው?

ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ...

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ?

በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...