Sunday, December 3, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊ​የአዲስ አበባ ታክሲ አሽከርካሪዎች አድማ መቱ

​የአዲስ አበባ ታክሲ አሽከርካሪዎች አድማ መቱ

ቀን:

  • የትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንቡ ተግባራዊነት ለሦስት ወራት ተራዘመ

የአዲስ አበባ ታክሲ አሽከርካሪዎች ሰኞ የካቲት 21 ቀን 2008 ዓ.ም. አድማ መቱ፡፡ ለአድማው ምክንያት የሆነው በ2003 ዓ.ም. የወጣው የትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ በመደረጉ ነው፡፡

ለታክሲ አሽከርካሪዎች ሥራ ማቆም በምክንያትነት የተጠቀሰው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው ደንብ 208/2003 ሰሞኑን በአዲስ አበባ ተግባራዊ መደረግ ቢጀምርም፣ የከተማው ታክሲ ማኅበራትና አሸከርካሪዎች በደንቡ ላይ ክፍተቶች ስላሉ ለመሥራት አዳጋች ናቸው ብለዋል፡፡ በዚህም ምክንያት አድማው በመመታቱ የከተማው ነዋሪዎች ትራንስፖርት አጥተው ለእንግልት ተዳርገዋል፡፡

የፌዴራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን በደንቡ ላይ ለአሽከርካሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ማብራሪያዎች ማድረግ አስፈላጊ መሆኑ ስለታመነበት፣ ደንቡ ለሦስት ወራት ሥራ ላይ እንዳይውል መወሰኑን አስታውቋል፡፡ ከዚህ ውሳኔ በኋላ የተወሰኑ ታክሲዎች መንገድ ላይ መታየት ጀምረዋል፡፡ 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...