Friday, September 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ሁላችሁም ራሳችሁን እንድትጠይቁ የምፈልገው ዓለም በየዓመቱ 500 ቢሊዮን ሲኒ ቡና በሚጠጣበት ወቅት፣ ይህንን ሲኒ ለሚሞላው ገበሬ ምን ያህል ፍትሐዊ ክፍያ እንደሚከፈለው ነው::››

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ የካቲት 28 ቀን 2008 ዓ.ም. አራተኛውን የዓለም የቡና ጉባኤ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስብሰባ አዳራሽ በከፈቱበት ወቅት ካደረጉት ንግግር ውስጥ ይህ አንቀጽ ትኩረትን ስቧል፡፡ ‹‹የቡና መገኛና ብዝኃነት›› የሚል መሪ ቃል ባነገበው መድረክ 1400 ጉባኤተኞች ተሳትፈውበታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...