Saturday, April 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናለብሔራዊ ባንክ አዲስ ገዥና ምክትል ገዥ ተሾሙ

ለብሔራዊ ባንክ አዲስ ገዥና ምክትል ገዥ ተሾሙ

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የብሔራዊ የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩትን ይናገር ደሴን (ዶ/ር) የብሔራዊ ባንክ ገዥ አድርገው ሾሙ፡፡

የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ በቃሉ ዘለቀ ምክትል ገዥ ሆነው ተሹመዋል፡፡

የቀድሞ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉ ለረዥም ዓመታት በገዥነት አገልግለዋል፡፡ የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥና ዋና ኢኮኖሚስት የነበሩት ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ልማት ጥናት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸው ይታወሳል፡፡

ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዚዳንት እንደሚሾም ሲጠበቅ በተመሳሳይ ለብሔራዊ የፕላን ኮሚሽንም አዲስ ኮሚሽነር ይሾማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...