- Advertisement - - Advertisement - ዜናበመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ በመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ ዳዊት እንደሻው ቀን: June 21, 2018 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ በነበሩት ጄኔራል አደም መሐመድ ቦታ ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ መሾማቸውን የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ሞቱማ መቃሳ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ ጄኔራል አደም የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸው የሚታወስ ነው፡፡ ሚኒስትሩ አክለውም፣ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያው የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን አስታውቀዋል፡፡ Tags :-መከላከያ መከላከያ ሚኒስቴርመከላከያ ሠራዊት Previous articleየወላይታ ዞን ባለሥልጣናት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ከኃላፊነት ለቀቁNext articleጠቅላይ ሚኒስትሩ የቦምብ ጥቃቱ የተጠና ነበር አሉ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት ማስታወቂያ - March 24, 2023 የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና... ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አቶ ጌታቸው ረዳን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አድርገው ሾሙ በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 23, 2023 ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ(ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል... [ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 22, 2023 አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር... የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት ዮናስ አማረ - March 22, 2023 በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...