Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ

በመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ

ቀን:

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ በነበሩት ጄኔራል አደም መሐመድ ቦታ ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ መሾማቸውን የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ሞቱማ መቃሳ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

ጄኔራል አደም የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸው የሚታወስ ነው፡፡

ሚኒስትሩ አክለውም፣ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያው የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን አስታውቀዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት

የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና...

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...