Thursday, September 21, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየኤርትራ ልዑካን ቡድን በዚህ ሳምንት አዲስ አበባ ይገባል

የኤርትራ ልዑካን ቡድን በዚህ ሳምንት አዲስ አበባ ይገባል

ቀን:

የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በዚህ ሳምንት አዲስ አበባ እንደሚገባ ታወቀ።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት በይፋ ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ ባለፈው ሳምንት የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ አዎንታዊ ምላሽ በመስጠት የልዑካን ቡድን እንደሚልኩ በይፋ በተናገሩት መሠረት፣ የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በመጪው ሳምንት አዲስ አበባ እንደሚገቡ ተናግረዋል።

ልዑካኑ የሚገቡበትን ትክክለኛውን የተቆረጠ ቀን በቀጣይ እንደሚያሳውቁ አቶ መለስ ተናግረዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...