Thursday, September 21, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናፓርላማው የመስቀል አደባባዩን የቦምብ ጥቃት የሚያወግዝ የውሳኔ ሐሳብ አፀደቀ

ፓርላማው የመስቀል አደባባዩን የቦምብ ጥቃት የሚያወግዝ የውሳኔ ሐሳብ አፀደቀ

ቀን:

ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ሥልጣን ከያዙ በአጭር ጊዜ ውስጥ ላሳዩት ለውጥ በመስቀል አደባባይ የድጋፍ ሠልፍ እየተደረገ በነበረበት ወቅት የተፈጸመውን የቦምብ ጥቃት ፓርላማው አወገዘ።

የደረሰው ጥቃት በሰው ሕይወት፣ አካልና ንብረት ላይ ብቻ ሳይሆን ተፈጥሯዊ መብት በሆነው ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ላይ ጭምር በመሆኑ ሊወገዝ የሚገባ የወንጀል ተግባር ነው ብሏል።

ፓርላማው ባፀደቀው የውሳኔ ሐሳብም መንግሥት ምርመራ በማድረግ አጥፊዎችን ለሕግ እንዲያቀርብ፣ እንዲሁም የፀጥታ አካላትን ሕዝባዊ ስብሰባዎችንና ሠልፎችን የመጠበቅ ብቃታቸውን እንዲገነባ አሳስቧል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...