Saturday, September 23, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

አዲስ አበባ የደረሰው አዲሱ የቦይንግ ጢያራ

ትኩስ ፅሁፎች

ከተመሠረተ ከሰባ ዓመት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያውን ቦይንግ 737 ማክስ  አውሮፕላንን ሰኔ 25 ቀን 2010 ዓ.ም. ተረክቧል፡፡ 160 መቀመጫዎች ያሉት አዲሱ አውሮፕላን (ጢያራ) በነዳጅ ቁጠባና ለመንገደኞች በሚሰጠው ምቾት የተቋሙን ገቢ ያሳድጋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት 103 አውሮፕላኖች ባለቤት መሆኑን ዋና ሥራ አስፈፃሚው አቶ ተወልደ ገብረማርያም በአቀባበሉ ወቅት አስታውቀዋል፡፡ ፎቶዎቹ በአቀባበሉ ወቅት የነበረውን ገጽታ በከፊል ያሳያሉ፡፡

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች