Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበመስቀል አደባባይ ፍንዳታ በተጠረጠሩ ታሳሪዎች ላይ የ11 ቀናት ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ

በመስቀል አደባባይ ፍንዳታ በተጠረጠሩ ታሳሪዎች ላይ የ11 ቀናት ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ

ቀን:

ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን በመጡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ላስመዘገቡት ለውጥ የምስጋናና የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ መስቀል አደባባይ በወጡ ሰልፈኞች ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳን ጨምሮ ሌሎች ኃላፊነታቸውን ባለመወጣት የተጠረጠሩ ታሳሪዎች ላይ ፍርድ ቤት የ11 ቀን የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ፡፡

ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ለፍርድ ቤቱ በሰጡት አስተያየት ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ጥፋተኛ እንዳልሆንኩ ሲያውቁ ይቅርታ ይጠይቁኛል፤›› ሲሉም ተናግረዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ ለሐምሌ 13 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጥሯል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት

የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና...

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...